˝በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው 7ኛው ዙር ሀገራዊ የአረንጓዴ ዐሻራ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር በምስራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን…
˝በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው 7ኛው ዙር ሀገራዊ የአረንጓዴ ዐሻራ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር በምስራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ ዶቦ ጡጦና በሬሳ ቀበሌ ላይ በማለዳው ተጀምሯል!! ( ሐምሌ…
በዲጂታል የበለጸገች ኢትዮጵያን በጋራ እንፍጠር!
የምስራቅ ጉራጌ ዞን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ
በሳይንስና ቴክኖሎጂ የበለጸገ ማህበረሰብ ለሀገር ብልጽግና!
ለተለያዩ ተቋማት የቢሮ ማሽን (ኮምፕተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ ፎቶ ኮፒ ማሽኖች እና ለሎችም) የሃርድዌርና ሶፍትዌር ጥገና እንሰጣለን
በተለዩ ክፍተቶች ላይ ለመንግስት ሰራተኞች የክህሎት ሥልጠና መስጠት በተጨማሪም የተግባር ወይንም የሥራ ላይ ሥልጠና ለተማሪዎች መስጠት
በኔትወርክ መሠረተ ልማት ላይ ለተለያዩ ተቋማት የዝርጋታ፣ የማዋቀርና የማማከር አገልግሎት እንሰጣለን
በዞኑ ውስጥ ያሉ ማህበረሰብ መረጃ ማዕከላትን ድጋፍ ክትትል ማድረግ እንዲሁም የተደራጁ መረጃ ማዕከላትን ማጠናከር
ለተለያዩ ተቋማት አዳድስ ድረገጾችን ማልማትና የማማከር አገልግሎት እንዲሁም በተጨማሪ ለተለያዩ ተቋማት ሶፍትዌሮችን ከስተማይዝ በማድረግ አገልግሎት እንዲያገኙ ማስቻል
አዳዲስ ፈጠራ ሥራዎችን መለየትና ለተለዩ ፈጠራዎች ድጋፍና ክትትል ማድረግ እንዲሁም አዕምሯዊ መብት ጥበቃ እንዲደረግ ፈጠራዉን ማስመዝገብ
˝በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው 7ኛው ዙር ሀገራዊ የአረንጓዴ ዐሻራ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር በምስራቅ ጉራጌ ዞን መስቃን ወረዳ ዶቦ ጡጦና በሬሳ ቀበሌ ላይ በማለዳው ተጀምሯል!! ( ሐምሌ…
በምስራቅ ጉራጌ ዞን በክረምት ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለወጣቶች ስልጠና እየተሰጠ ነው። ሐምሌ 16/2017 ዓ.ም (ቡታጅራ) የምስራቅ ጉራጌ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ በ2017/18 በጀት አመት በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት…
ግንቦት 25/2017 ዓ.ም፤ ማይክሮሶፍት ኩባንያ ከጥቅምት 4/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለዊንዶዉስ 10 ተጠቃሚዎች የሚያቀርበዉን የደህንነት ማሻሻያ ድጋፎችን እንደሚያቋርጥ ገልጿል። ከአራት / 4 /ወር በኋላ የቴክኒክ ድጋፍ እና የሶፍትዌር ዝመናዎችን ለዊንዶዉ-10 ምርቶች…
ተቋሙ ለዞኑ በሳይንስና ቴክኖሎጂው ዘርፍ እያበረከተ ላለው ሥራ አድናቆት መስጠት ያስፈልጋል። በተለያዩ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ስራዎችን በመጠቀምም ሆነ በመፍጠር ግንባር ቀደም ማኅበረሰብን ለመፍጠር ጉልህ ሚና ያለው ተቋም ነው።
አቶ ሙስጠፋ ሀሰን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ
ተቋሙ ለዞኑ በሳይንስና ቴክኖሎጂው ዘርፍ እያበረከተ ላለው ሥራ አድናቆት መስጠት ያስፈልጋል። በተለያዩ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ስራዎችን በመጠቀምም ሆነ በመፍጠር ግንባር ቀደም ማኅበረሰብን ለመፍጠር ጉልህ ሚና ያለው ተቋም ነው።
አቶ ሀሰን ከድር የዞኑ ትምህርት መምሪያ ኃላፊ





የወደፊት ዝመናዎቻችን እንዳያመልጥዎ! ዛሬ ይመዝገቡ!
ተቋሙ ለዞኑ በሳይንስና ቴክኖሎጂው ዘርፍ እያበረከተ ላለው ሥራ አድናቆት መስጠት ያስፈልጋል። በተለያዩ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ስራዎችን በመጠቀምም ሆነ በመፍጠር ግንባር ቀደም ማኅበረሰብን ለመፍጠር ጉልህ ሚና ያለው ተቋም ነው።
ወ/ሮ ልኬለሽ ከበደ የመምሪያው ኃላፊ