Skip to content
የፊት ገጽ
ስለ መምሪያው
የመምሪያው አጠቃላይ ገፅታ
ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴት
የመምሪያው ኃላፊ መልዕክት
የመምሪያው ተግባር እና ኃላፊነት
የመምሪያው መዋቅር ስዕላዊ መግለጫ
የማኔጅመንት አባላት
ሰነዶች
መመሪያዎች
አዋጆች
ማኑዋሎች
ዕቅድ እና ሪፖርት
ዳይሬክቶሬቶች
የኢኮቴ መሠረተ ልማት ዝርጋታና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
የሶፍትዌርና ድረ-ገጽ ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ሥራዎች ድጋፍ ክትትልና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት
የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ዳይሬክቶሬት
ኩነቶች
ዜናዎች
ማስታወቂያዎች
ያግኙን
ለሥልጠና
ለጥገና
ለሀሳብ አስተያየት
ማዕከላተ ምስል
የፊት ገጽ
ስለ መምሪያው
የመምሪያው አጠቃላይ ገፅታ
ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴት
የመምሪያው ኃላፊ መልዕክት
የመምሪያው ተግባር እና ኃላፊነት
የመምሪያው መዋቅር ስዕላዊ መግለጫ
የማኔጅመንት አባላት
ሰነዶች
መመሪያዎች
አዋጆች
ማኑዋሎች
ዕቅድ እና ሪፖርት
ዳይሬክቶሬቶች
የኢኮቴ መሠረተ ልማት ዝርጋታና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
የሶፍትዌርና ድረ-ገጽ ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ሥራዎች ድጋፍ ክትትልና አቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት
የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ዳይሬክቶሬት
ኩነቶች
ዜናዎች
ማስታወቂያዎች
ያግኙን
ለሥልጠና
ለጥገና
ለሀሳብ አስተያየት
ማዕከላተ ምስል
የኢኮቴ መሠረተ ልማት ዝርጋታና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
ግብ 1 ቀልጣፋና ውጤታማ የአሰራር ስርአት ማረጋገጥ ሲሆን በዚህ ስር የሚከናወኑ ተግባራት
በኢኮቴ ዘርፍ ለተሰማሩ ድርጅቶች አዲስ ፈቃድ መስጠት፤
የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፤
ነባር ፈቃድ እድሳት መስጠት
እንደዚሁም ድጋፍና የቁጥጥር ስራዎች የሚሰራበት ነው፡፡
ግብ-2፤ብቁና ውጤታማ አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ተቋማትን መፍጠር
1 በዞን/ በወረዳ/ ከተማ ደረጃ የጥገናና እድሳት፣ማዕከል ማቋቋም
እንደዚሁም የስልጠና ማዕከላት ማቋቋም
ግብ-3 ውጤታማ የትብብር ስርአትን ማረጋገጥ ላይ
ከባለድርሻ ጋር የግብ ስምምነት በመፈራረም ቅንጃታዊ አሰራርን የማጠናከር ስራ ይሰራበታል ለምሳሌ /ከዩኒቨርሲቲ ፤ከኮሌጆች፤ ከትምህርት፤ ከኢንተርፕራይዝ ፣ከግብርና እዲሁም ከሌሎችም ጋር ይሰራበታል
ግብ 4 የዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎቶች አጠቃቀምንና አቅርቦት ማሳደግ ላይ
የኢኮቴ መሳሪያዎች ገበያ ላይ ስለ መኖራቸው የዳሰሳ ጥናት የማድረግ ስራ የሰራበታል፡፡
ግብ 5 የማህበረሰብ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ
በዞኑና በወረዳ/ከተማ ደረጃ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎትና ግንዛቤ ክፍተት ዳሰሳ በማድረግ (ዲጂታል ሊትሬሲ) ወይም የመንግስት ሠራተኞች ስልጠና የመስጠት ስራ ይሰራበታል፡፡
በዞኑ ስር ያሉ የማህበረሰብ መረጃ ማዕከላትን ድጋፍና ክትትል በማድረግ ደረጃቸዉን የማሻሻል ስራ ይሰራበታል፡፡
የማህበረሰብ መረጃ ማዕከላት እንዲቋቋምላቸው መስፈርት ያሟሉ መዋቅሮችን በመለየትና ቅድመ ሁኔታዎችን የማመቻቸት ስራ ይሰራበታል፡፡
በተቋቋሙና ደረጃቸው በተሻሻሉ ማህበረሰብ መረጃ ማዕከላት ድጋፍና ክትትል በማድረግ ስራ ፈላጊዎች የስራ ዕድል የመፍጠር፣ስራ ይሰራበታል፡፡
ግብ 6 የዲጂታል አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ማሳደግ ላይ
ለመንግስት መ/ቤቶች የአካባቢያዊ ኔትዎርክ (LAN) ዝርጋታ የማከናወን ስራ ይሰራበታል፡፡
ግብ 7 ውጤታማ የሆኑ የቴክኖሎጂ ሀርድዌሮችና ሶፍትዌሮችን ተደራሽነት የማሳደግ ስራ
የኢኮቴ መሳሪያዎች ለዕድሳት መለየትና እንዲሰበሰብ የማድረግ ስራ ይሰራበታል፡፡
የኢኮቴ መሳሪያዎች በመጠገን እና በማደስ ለአገልግሎት ዝግጁ እንዲሆኑ የማድረግ ስራ ይሰራበታል፡፡
የሶፍትዌርና የሀርድዌር የኢኮቴ መሳሪያዎች ጥገና የመጠገን ስራ ይሰራበታል፡፡
ከመንግስት መደበኛ የሚወጡ ወጪዎችን ጥገናና እድሳት የማድረግ ስራ በመስራት የመንግስት ሃብት የማዳን ስራ ይሰራበታል፡፡
ግብ 8 በተማከለ የዲጂታል መሰረተ ልማት የተቋማትን የመረጃ ልውውጥ ውጤታማነት ማሳደግ
አዲስና ነባር ወረዳዎች/ተቋማት የወረዳኔት መሰረት ልማት አክቲቭ በማድርግ ከዞንና አቻ ወረዳዎች በቪዲዮ ኮንፈረንስ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማድረግ ስራ ይሰራበታል፡፡
2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የስኩልኔት ቴክኒካል ድጋፍ እንዲያገኙ የማድረግ ስራ ይሰራበታል፡፡
ለአዳዲስ ተቋማት የኔትወርክ መሰረተ ልማቶች የመዘርጋት፣ ተቋማት የኔትወርክ መሰረተ ልማት ማሻሻያ የማድረግ ስራ እና ተቋማት የኔትወርክ መሰረተ ልማት ጥገና የማድረግ ስራ የማድረግ ስራ ይሰራበታል፡፡
አቶ ሙባረክ አብዶ
የኢኮቴ መሠረተ ልማት ዝርጋታና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አስተባባሪ